ከዚህ ቀደም ላዳረጋችሁት አስተዋፅኦ ከልብ የመነጨ ምስጋናችን እናቀርባለን፡፡ ላደረጋችሁት ትብብር ምሰጋናችንን ለመግለፅ የለጋሾች ስም ዝርዝር በአዲስ በተሠራው ህንፃ በግድግዳ ላይ ስማችሁ እንዲቀረፅና ማስታወሻነቱ ለረዥም ጊዜ እንዲሆነ አሰተባባሪው ቡድንና በጎንደር የትምህርት ቤቱ አሠሪ ኮሚቴ የወሰኑ መሆናቸውን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
አስተባባሪው ቡድን
We use cookies to analyze website traffic and optimize your website experience. By accepting our use of cookies, your data will be aggregated with all other user data.