• Home
  • Donors ለጋሾች
  • letter
  • Funding
  • School History
  • Comments
  • Calls
  • More
    • Home
    • Donors ለጋሾች
    • letter
    • Funding
    • School History
    • Comments
    • Calls
  • Home
  • Donors ለጋሾች
  • letter
  • Funding
  • School History
  • Comments
  • Calls

The New Fasiledes High School Building

The New Fasiledes High School BuildingThe New Fasiledes High School BuildingThe New Fasiledes High School Building

ከህንፃ ግንባታ ወደ ትውልድ ግንባታ

To all donors thanking you for your support and donation

  With the completion of the school building, the Fasiledes school construction organizing group would like to extend a token of gratitude. However, for most of you we could not get your contact information. Therefore, if you desire to get the certificate seen here, please contact the organizing using the send a request button. Please include your email to recive the signed certificate. please write your name as you want it to be on the certificate. 

Unfortunately, we could not have your names written or itched on a wall due to several reasons and we apologize.

Thank you

Send a request

Congratulations the new building is here

The Old classroom

The Old classroom

The Old classroom

The new classroom

The Old classroom

The Old classroom

The New building

    The new Fasiledes High school builidng soon to start.  

    Amazing success

    Students who got additional tuition for the school leaving exam passed at an unbelievable rate. (75 - 90% pass)

    በውጭና በጎንደር የትምህርት ቤቱ አሠሪ ኮሚቴ

    በውጭ

    Our group is made up of committed volunteer individuals. 


    Founding Core Executive Committee

    • ዶ/ር ገበየሁ ተፈሪ   Dr. Gebeyehu Teferi (Chair)
    • ገብረህይወት አየለ Gbrehiwot Ayele (Vice Chair)
    • ሺበሺ አለማየሁ (አባ ግርሻ) Shibeshi Alemayehu (Secretary) 
    • መነን ተስፋሁን Menen Tesfahun (Accountant)
    • ዶ/ር አሰፋ ጀጃው መኮንን Dr. Assefa Mekonen (PR)
    • ታምራት ሰይፈያሬድ Tamrat Seifeyared (PR)
    • ዶ/ር ደረጀ ሣህሌ Dr. Dereje Sahle (PR)
    • ወሰን አሰፋ Wosenyelesh Abebe (PR)
    • ሰለሞን ተክላይ Solomon Teklai 

    Advisory members

    • ብርሃኑ በላይነህ
    • መከተ ጌታሁን
    • ኢያሱ ዳምጠው
    • አቡበከር ሱሊማን

    በጎንደር

    • አባይ ዘለቀ                 ሊቀመንበር 
    • ወልዴ መና                  ም/ሊቀመንበር 
    • እንዳለ ታደሰ ፀሐፊ        (ርዕሰ መምህር)
    • አብይ ማህተመ             ሂሳብ ሹም (ም/ ርዕሰ መምህር)   
    • አበበ ዳምጠው (ገንዘብ ያዥ)
    • አማረ መስፍን               አባል
    • ዮሐንስ መላሹ               አባል
    • አስማማው ፀጋዬ           ቴክኒክ
    • ፍስሀ ታደሰ                 ቴክኒክ ሀላፊ
    • ሄኖከ ዮሐንስ                ቴክኒክ 
    • ሲሣይ ደስታ                 ቁጥጥር
    • ስራው አስማረ              ቁጥጥር

    የምስራች!!

    የፋሲለደስ ግንባታ አስተባባሪ ቡድን፣ ከህንፃው ግንባታ በተጨማሪ፣ በትምህርቱም ላይ በማተኮር፣   

    ለህንፃ ማሠሪያው ከተሰበሰበው ጎፈንድሚ ከተረፈች ትንሽ ገንዘብና በተጨማሪም የአስተባባሪው ቡድን አባላት  በየግላቸው ተጨማሪ አስተዋፅኦ በማድረግ፣ የፋሲለደስ ቁጥር 1ና 2 ተማሪዎች ለ2017 መልቀቂያ ፈተና እንዲዘጋጁ በጀት በመመደብ፣ በት/ቤቱ አሠሪ ኮሜቴ፣ በርዕሰ መመህሩና በመምህራኑ በኩል የማጠናከሪያ ትምህርት እንዲሠጣቸው ተደርጎ የተገኘው ውጤት ሁሉንም ዜጋ የሚያስደስት መሆኑን ለመጋራት እንወዳለን፡፡

    በመረጃ በርዕሰ መምህሩ በእንዳለ ታደሰ ወልደስላሴ በተላከልን የተማሪዎችን ውጤት ለማሳወቅ በሚል ደብዳቤ 

    ውጤቱ እንደሚከተለው ነው

    በፋሲለደስ ግንባታ ቁጥር 1 ትምህረት ቤት ለ300 ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የተሠጠ ሲሆን፣ ከነዚህ መሀከል 270 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አስመዝገበዋል፡፡ በፐርስንት ሲታይ ዘጠና ፐርሰንት (90%)

    በተጨማሪም ከነዚህ መሀከል 15 ተማሪዎች ከ 495 – 534 ከፍተኛ ነጥብ አግኝተዋል፡፡

    ሁላችንም እንኳን ደስ ያለን

    የፋሲለደስ ቁ 2 የተወሰኑ ተማሪዎችም የማጠናከሪያ ትምህርት የተሠጣቸው ሲሆን ዝርዝሩ ለጊዜው ባይደርሰንም

    ባጠቃላይ በቁጥር 1ና2 500 ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ተሠጥቷቸዋል፡፡ ከቁ 2 ጋር ሲደመር ለዩኒቨርሲቴ ያለፉት ተማሪዎች 377 ነው፡፡ ይህም በፐርሰንት ሲታይ 75.5% ነው፡፡ 

    እንደገናም አንኳን ደስ ያለን፡

    About Fasiledes School Project

    The School History

    The School History

    The School History

      

    • የመጀመሪያው ዘመናዊ ት/ቤት የተገነባውበ1934 አ.ም.
    • መጠሪያ ስሙ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ነበር
    • በዚያን ጊዜ የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች ጠቅላላ ቁጥር 100 ነበር

    Read More

    Fund process

    The School History

    The School History

    read more

    The Gondar School Reconstruction Committee

      


    የፕሮጀክቱ አጀማመር

    የተለየ አዲስ ለመስራት ሳይሆን ለአመታት ብዙ ተማሪዎችን ያስመረቀው የፋሲለደስ ት/ቤት ህንፃ በማርጀቱ የትምህርት ገበታ ላይ ባሉ ተማሪዎችና መምህራን እላያቸው ላይ ይናዳል የሚል ሥጋት በመፈጠሩ፣ በተጨማሪም በዚህ ሥጋት ምክንያት አንዳንዶች ህንጻዎች ለአገልገሎት እንዳይውሉ መታገዳቸውን በመመልከት፣ ትውልድ አሻጋሪ የሆነው ትምህርት ተጓጉሎ ትውልድ ወደኋላ መቅረቱ ያሳሰባቸው ተቆርቋሪዎች ት/ቤቱን በአዲስ መልክ ለመሥራት፣ የከተማው ነዋሪ ዜጎች፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ባለሙያተኞች እናም ሌሎች ተቆርቋሪዎች፣ ከሀገር ውጭ ደግሞ በፋሲለደስ መረዳጃ ማህበር ስር የተደራጁ ዜጎች ተነጋግረው አስፈላጊው ጥናትና መዋቅር ከተዘጋጀ በኋላ፣ በውጭ አገር ግን የት/ቤቱን ሥራ በሚመለከት ከፋሲለደሰ መረዳጃ በላይ ሰፋ በማለት አዲስ አሰተባባሪ ቡድን በማዋቀር እንቅስቃሴ ተጀመረ፡፡

    Learn More ለተጨማሪ ንባብ

    Images of The collapsing Fasiledes High School ያረጀው የት/ቤቱ ህንፃዎች ፎቶግራፎች


      Images of the new school under construction, we are there!


        The current state of the new school

        The construction process as a local source of employment. The community benefits in every aspect of the project

        Copyright © 2026 Fasiledes School Project - All Rights Reserved.

        Powered by

        This website uses cookies.

        We use cookies to analyze website traffic and optimize your website experience. By accepting our use of cookies, your data will be aggregated with all other user data.

        Accept